የካራአሎ2ኛ/ደ/ት/ቤት በቀን 12/3/18 ዓ.ም በተጻፈ ማስታወቂያ የፐብሊክ ሰርቪስ
መታወቂያ ላይ የተላ..
ሽ ፈተና እጅግ በጣም ጥሩ በሆነ ሁኔታ በዚህ መልኩ ተከናውኗል፡፡ በተለይ የጠዋት ክፍለ ጊዜ ላይ የተሳተፋችሁመ/ራን እያመሰገንን ትኩረት ተሰጥቷቸው መሰራት ያለባቸው ነጥቦች ከታች የተጠቀ..
1. መሬት /ቤት / በባል ወይም በሚስት አለመኖሩን የሚያስረዳ መረጃ ከወረዳ
2. ያገባ /ባች ከሆነ የጋብቻ ሰርትፊከት ያለገባ ከሆኔ 6 ወር ያላለፈ መረዳ
3. የቀበሌ መታወቂያ የታደሰ
..5 ሚሊዬን ኢትዮኮደርስ ስልጠና ወስዳችሁ ሰርቲፋይድ የሆናችሁና መረጃ ያስገባችሁ አያመሰገንን ሰርቲፊኬት ይዛችሁ ሪፖርት/ገቢ ያላደረጋችሁ መ/ራን እስከ ነገ ጠዋት 3፡00 ሰዓት በር/መ/..
በ2017 ዓ.ም የጹሁፍ የሙያ ፍቃድ ፈተና ተፈትናቸሁ የማለፊያ ዉጤት ያመጣሁ መምህራን በሙሉ የፖርቲፎሊዬ ማደራጃ ቅጽ ከት/አ/ል/ም/ር/መ/ር ቢሮ ወስዳችሁ ፋይላ..
በ2017 ዓ.ም የሙያ ፍቃድ ፈተና ለተፈታችሁ መምህራን በሙሉ ዉጤት ሰለመጣ ዉጤታችሁ ከ ት/አ/ል/ም/ር/መ/ር ቢሮ እስከ ዛሬ 9፡00 ድረስ ..
ስራችሁ ላሉ መ/ራን የተከታታይ ምዘና ቅፅ እንዲወስዱ እና የተማሪ ውጤት በአግባቡ እንዲመዘገግቡ ክትትል እና ድጋፍ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ ..