ቀን 29/12/2018 ዓ.ም
በቀን 29/12/2018 ዓ.ም ከክፍለ ከተማ በመጡ ባለሙያ ወ/ሮ ትግስት
ለካራአሎ 2ኛ/ደ/ት/ቤት አስተዳድር ሰራተኞች ስልጠና ሰጠዋል፡፡
በስልጠናዉ የተካተቱ ዝርዝር ሀሳቦች
1 . እቅድ
v
ምን እንደሚስራ
v
ለማን እንደሚስራ
v
እንዴት እንደሚስራ
v
መቼ እንደሚስራ
2. የራስን ማብቃት እቅድ
Ø
መግቢያ
Ø
የዕቅዱ አላማ
Ø
የእቅዱ አስፈላጊነት
Ø
የእቅዱ ወሰን
Ø
ግብ ማስቀመጥ
Ø
ክፍትቶች
Ø
ክፍተቶችን ለመፍታት የሚከናወኑብት ተግባራት
3. የስራ ስታንዳርድ መለኪያዎች
v
መጠን
v
ግዜ
v
ጥራት
v
ድግግሞሽ
v የተገልጋይ እርካታ




.