Karalo Secondary School
Announcement በካራሎ አ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የወላጆች የውይይት መርሃግብር ተከናወነ

በካራሎ አ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የወላጆች የውይይት መርሃግብር ተከናወነ

26th October, 2025


ዛሬ ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም. በካራሎ አ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች ከት/ቤቱ ማኔጅመንት እና የተ.ወ.መ.ህ ስራ አስፈጻሚ አባላት ጋር የጋራ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የመወያያ አጀንዳዎች

የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ
መሪ ዕቅድ
መ/አስተዳደር እቅድ
 ኪ/ሰብሳቢነት (ብልሹ አሰራር መቅረፊያ) እቅድ
 ሒሳብና እንግሊዝኛ ስትራቴጂ
 አገልግሎት አሰጣጥ
 ሰላምና ፀጥታ
 ቅንጅታዊ አሰራር
 የ2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ሃገር አቀፍ ፈተና ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂ
 የተማሪዎች የዲሲፕሊን መመሪያ ግንዛቤ መፍጠሪያ
 ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች
 የክፍል ወተመህ ምርጫ (በክፍል 3 ወላጅ፣ 1 ክፍል ኃላፊ፣ 1 ተማሪ)
 ማጠናከሪያ ትምህርት መማር፣ የቡድን ጥናት  በአግባቡ ማጥናት፣ መደጋገፍ
 አርፋጅ ዜሮ ማድረስ(መጨረሻ መግቢያ 2፡15 ሰዓት) መታወቂያ 1 ጊዜ ተበስቶ 2ኛ ከተያዘ/ካረፈደ 250 ብር
 በትምህርት ሰዓት ከክፍል ዉጭ በዉሃ፣ መፀዳጃና ህመም ምክንያት ዉጭና ኮሪደር ላይ አለመገኘት
 የደንብ ልብስ አሟልቶ መልበስ
 የትምህርት ቁሳቁስ አሟልቶ መገኘት፣ መጠቀም
 መከባበር(ታላቅ፣ እርስ በርስ፣ መ/ራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች(ጥበቃ)፣ታናሽ)
 ኩረጃ ነውርና ወንጀል መሆኑን ተረድቶ በራስ አቅም መስራት
 የልማት ስራዎችን መከወን(ቤተ ሙከራ፣ ቤተ መፃህፍት፣ ስፖርት ሜዳ፣ …)
 ንብረት በአግባቡ መያዝና መጠቀም(መማሪያ ክፍል፣ በር፣ መስኮት፣ ነጭ ሰሌዳ፣ መቀመጫ ዴስክ፣ ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ መፀዳጃ ቤት፣ …)
 ንፅህናን መጠበቅ (የራስ፣ የክፍል፣ የት/ቤት፣ …)
 ከሱስ መፅዳት (ሲጋራ፣ መጠጥ፣ትራማዶል፣ …)

ሲሆን በቀረቡት አጀንዳዎች ላይ ሰብሳቢዎቹ ባቀረቡዋቸው ሃሳቦች ላይ መነሻ በማድረግ ከቤቱ ሃሳቦች ተነስተው ማጠቃለያ እና ምላሽ ተሰጥቶባቸዋ::


.

Copyright © All rights reserved.

Created with