ዛሬ ጥቅምት 28/2018 ዓ.ምበ ካራአሎ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት"የጋራ መግባባት ለሰላማዊ መማር ማስተማር"በሚል ርእስ፤ በሰላማዊ መማር ማስተማር ዙሪያ እና በ12ኛክፍል ውጤት ማላቂያ ስትራተጂ ዙሪያ 159 መ/ራን እና 31 የአስተዳዳር ሰራተኞች በተገኙበት ውይይት ተከናውኗል፡፡