ካራአሎ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የህዳር 1/2018 ዓ ዓም የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር የብሔር ብሔረሰቦች በዓል አስመልክቶ "ዴሞክራሲ እና ፌደራል ስርዓት በኢትዮጵያ ተስፋዎቹና ተግዳሮቶቹ" በዜግነት ትምህርት መምህር ብርሃነ ለሚ ቀርብዋል ።