Call us:
+251910100638
|
Mail us for help:
info.karalosecondary.school@addislearning.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Karalo Secondary School
Karalo Secondary School
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice Board
Blog
Event
Notice
School Information(መረጃ)
Back
School Information(መረጃ)
አጠቃላይ መረጃ
ተልዕኮ(mission)
ራዕይ (vision)
እሴቶች(values)
Resource
Back
Resource
Policy&Strategy
Legal Document
Publication
Gallary
Educational Statics
More
About
Contact Us
Support
Submit Ticket
My Tickets
Status
Login
Announcement
በኢፊደሪ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን
በኢፊደሪ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን
28th March, 2025
በአካዳሚክ ምክንያት ከአንድ ተቋም የተባረረ ተማሪ ወደ ሌላ ተቋም ሲመዘገብ ቀድሞ በተባረረበት ተቋም ያገኘው ውጤት እንደማይያዝለት ተናገሩ
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአካዳሚክ ምክንያት ለተባረረ (dismissed) ተማሪ የኮርስ ኤግዘምሽን በተመለከተ አዲስ መመሪያ በላከው ደብዳቤ አስታውቃል።
ባለስልጣኑ በሚኒስትሮች ምክርቤት በወጣ ደንብ ቁጥር 515/2014 ዓ.ም በተሰጠው ስልጣን እና ተግባር የትምህርት ጥራትና አግባብነት ለማስጠበቅ እና ለመከታተል ስልጣን ተሰጥቶታል።
በተሰጠው ስልጣንም በመመሪያ 987/2016 ዓ.ም አንቀፅ 13 ንኡስ አንቀፅ 1 መሰረት ማንኛውም ተቋም ስልጣን ባለው አካል የወጣ የቅበላ መስፈርት ያለሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር እንደማይቻል ደንግጓል፡፡ አንድ ተማሪ በአካዳሚክ ምክንያት ከአንድ ተቋም በሚባረርበት ጊዜ ተማሪው ብቁ አለመሆኑን የሚያሳይ ነው።
በዚህም ተማሪው በአዲስ መልክ ሌላ ተቋም ውስጥ በትምህርት ዘመኑ በተቀመጠው የመቁረጫ ነጥብ ውጤት የሚያስገባው ከሆነ ተመዝግቦ ቢማር ቀድሞ በተባረረበት ተቋም በአንዳንድ ኮርስ ያገኘው ውጤት ኤግዘምት የማይደረግ በመሆኑ ሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተግባራዊ እንዲያደርጉ ማሳስቢያ ተሰጥቷል።
.