Call us:
+251910100638
|
Mail us for help:
info.karalosecondary.school@addislearning.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Karalo Secondary School
Karalo Secondary School
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice Board
Blog
Event
Notice
School Information(መረጃ)
Back
School Information(መረጃ)
አጠቃላይ መረጃ
ተልዕኮ(mission)
ራዕይ (vision)
እሴቶች(values)
Resource
Back
Resource
Policy&Strategy
Legal Document
Publication
Gallary
Educational Statics
More
About
Contact Us
Support
Submit Ticket
My Tickets
Status
Login
Announcement
በእንግሊዘኛ ክበብ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
በእንግሊዘኛ ክበብ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
01st April, 2025
ጠንካራ ጎን
1.
እቅድ በወቅቱ ማቀድ መቻሉ፡፡
2.
የአባላት ሞዝገባ በወቅቱ ማካሄድ መቻሉ
3.
በቅዱ ዙሪያ ተማሪዎች በተገኙበት በዕለተ ሰኞ የማስተዋወቅ ሥራ መስራቱ፡፡
4.
ልዩ ሥጦታ ወይም የተሻለ ክህሎት ያላቸውን ተማሪዎች በመምረጥ ልዩ የምክር አገልግሎት በክበቡ ተጠሪ (መ/ር) መሠጠቱ
።
5.
ለተማሪዎች በተለይ ለክበቡ አባላት ወይም ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች ለማቅረብ ዳይቸገሩ የሚያቀረቡትን ርዕስ በመምረጥ አዘጋጅቶ
በመስጠት
ተለማምደው እንዲመጡ እና እንዲያቀረቡ ማድረግ መቻሉ፡፡
6.
በተማሪዎች ሥነ- ምግባር ዙሪያ በዕለቱ ሰኞ
በ
ክበቡ ተጠሪ ማቅረብ መቻሉ
7.
የጥሩ
ተማሪ
ባህሪያት
በሚል
ርእስ
ለተማሪዎች
ማቅረብ
መቻሉ
።
8.
አርፈዶ የሚመጣ ተማሪ እንዳይኖር በክበቡ አባል እና በክበቡ አስተባባሪ በዕለተ ሰኞ
የምክር
አገልግሎት
መሰጠት
መቻሉ፡፡
9.
የክበቡ አባላት ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጡ እና የተለያዩ መልክቶች ማስተላለፋ
መቻሉ።በዚህም
የክበቡ
አባላት
ያላቸውን
ችሎታ
ከአዲስአበባ
ትምህርት
ቢሮ
ለመጡ
እንግዶች
ማሳየት
መቻላቸው
።
10.
በክበቡ አባላት ለት/ቤቱ አስተዳደር በሙሉ (ለመራን በሙሉ እንዱሁም ለወላጆች እና ለት/ቤት አጋዥ አካላት ምስጋና በተማሪዎች ማቅረብ መቻሉ፡፡
11.
የክበቡ አባላት ተማሪዎች ግጥም
/poem /
እና አስተማሪ መልክቶች መተላላፋቸው
12.
ተማሪዎች የልምድ ልውውጥ ማካሄዳቸው (በክበቡ አባላት)
13.
የክበቡ ተጠሪ ሁሌም በዕለተ ሰኞ በመገኘት የማስተባበር ሥራ ሲሰራ
መቆየቱ
እና
አሁንም
እየተሰራ
መሆኑ
።
14.
ተማሪዎችን በመምረጥ በክፍል ደረጃ ጥያቄና መልስ ውድድር በማካሄድ ከት/ቤቱ አስተዳደር ጋር በመነጋገር የሸልማት ፕሮግራም በዕለቱ ሰኞ ማክሄድ
የተቻለ
ሲሆን
በሁለተኛ ወሰነ ትምህርትም በተመሳሳይ በ10ኛ ክፍል መካሄድ
መቻሉ
።
15.
እቅድ በጋራ በማቀድ (lesson study) በክፍል ደረጃ አንዱ ሲያስተምር ሌሎች በመገምገም ለችግሩ አመላካች
መፍትሔ ማሰቀመጥ መቻሉ፡፡
16.
የሚሰጠውን ትም/ት ተጨባጭ ለማድረግ የተለያዩ የቴክኖሎጅ ውጤቶች መጠቀም ማስተማር መቻሉ
።
17.
ተማሪዎች
ሲሰለፉ
እና መዝሙር
ሲዘምሩ
የክበቡ
አባላት
እንዳይቸገሩ
መመሪያ
ወይም
instructions
በማዘጋጀት
ሚኒሚድያ
ላ
ይ
ማስቀመጥ
መቻሉ
18.
በክበቡ አባላት አስተማሪ (Analogy) ማቅረብ
መቻሉ
።
19.
በክበቡ አባላት አስተማሪ የማነቃቂ ትም/ት መስጠቱ
።በዚህም
አጠቃላይ
4
ቱን
መሰረታዊ
ክህሎቶች
ማሻሻል
መቻላቸው
።
20.
በክበቡ አባላት (ተማሪዎች ) እንግሊዘኛ
ትምህርት
ያለውን
ጠቀሜታ እና
የትምህርት ኤነት ላይ ወዘተ ማቅረቡ
21.
ተማሪዎች ለእንግሊዘኛ ያላቸው አመለካከት እንዲጨምር (በእንግሊዘኛ) ትም/ት እና በሂሳብ ውጤታቸው ከ50 በላይ መሆን እንዳለበት መምከር
መቻሉ
።
22.
እንዴት ተማሪዎች ዳንግግር ክህሎታቸውን ማዳበር እንዳለባቸው መሞከር መቻሉ
ደካማ ጎን
1.
በተወሰነ ተማሪዎች ላይ ያለው የሰዓት አከባበር ደካማ መሆን
2.
ሁሉም ተማሪዎች በተመሳሳይ ሰዓት ለሰልፍ ላይ አለመገኘት ተዘጋጁ ተማሪዎች በተወሰኑ ተማሪዎች ብቻ መቅረቡ
3.
የአቅርቦት አለመኖር ምሣሌ የክበቡ ኮምፒተር ወይም በቂ የመለማመጃ የእጅ ማይክ አለመኖር
4.
ተወሰኑ ተማሪዎች ፈላጎት ማጣት ወይም ማፈር ወዘተ
5.
ተደራራቢ ፕሮግራም መኖር
የ
ተወሰዱ መፍትሔዎች
-
በአለዉ አቅረቦት መጠቀም መቻሉ
።
-
ለተማሪዎች በቂ የምክር አገልግሎት
በ
መስጠት
፣ሚኒሚድያን
እንዲሁም
እንግሊዘነኛ
ክበብ
ክፍልን
በመጠቀም
ለችግሮች
መፍትሔ
መስጠት
መቻሉ
የመጣ ለውጥ
-
የተማሪዎች
ተሳትፎ
እንዲጨምር
እና
በክበቡ
ላይ
ያላቸው
አመለካከት
የተሻለ
እንዲሆን
መደረጉ
ወዘተ
።
.