Karalo Secondary School
Announcement በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስነ ምግባር ክበብ መልካም ስነ ምግባር ያሸልማል

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስነ ምግባር ክበብ መልካም ስነ ምግባር ያሸልማል

23rd June, 2025

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስነ ምግባር ክበብ መልካም ስነ ምግባር ያሸልማል በሚል መርህ ከየካ ክፍለ ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ካራአሎ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የእውቅና ምስክር ወረቀት እንዲሁም የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ቃልኪዳን ሸለመ በከተማ ደረጃ የምስክር ወረቀትና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላታል። እናመሰግናለን!


.

Copyright © All rights reserved.

Created with