Karalo Secondary School
Announcement በተግባራዊ ጥናትና ምርምር ዙሪያ

በተግባራዊ ጥናትና ምርምር ዙሪያ

14th October, 2025

 ዛሬ በቀን 03/02/2018 በትምህርት ቤታችን በተግባራዊ ጥናትና ምርምር ዙሪያ ላይ አጭር የግንዛቤ ማሰጨበጫ ሰልጠና በዚህ መልኩ ተሰጠ ሥልጠናዉን የሰጡልን የትምህርትቤታችን መምህር የሆኑት መምህር መብራቱ ጫኔ በትምህርትቤታችን ስም እናመሰግናለን እያልን በየዲፓርትመንታችሁ ለዚህ ተግባር በአስተባባሪነት የተወከላችሁ መምህራን ለስራዉ ትኩረት ሰጥታችሁ በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ፐሮፖዛላችሁ ገቢ እንድታደርጉ እናሳዉቃለን፡፡

.

Copyright © All rights reserved.

Created with