በመጋቢት 5 2017ዓ.ም. የአዋጭ ፋውንዴሽ ከፍተኛ አመራሮች ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የኘሮጀክት ሃላፊዎች ጋር በጋራ በትምህርት ቤታችን በመገኘት 42 ካርቶን የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርገውልናል።ለተደረገልን ከፍተኛ ድጋፍ የአዋጭ ፋውንዴሽንን ከልብ እናመሰግናለን። አመስግኑልን እንዲሁም የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮን እኛን መርጠው ፋውንዴሽኑን ስላመጡልን ክልብ እናመሰግናለን::