የሰኞ ማለዳ እውቀት ሽግግር ዛሬ ህዳር 22/2018 ዓም በኢትዮኮደርስ አፕሎድ አደራረግ ላይ በአይቲ መምህር መምህር ቢኒያም ነጋ ለተሳታፊ መምህራን የቀረበ ሲሆን በቀጣይ ሁሉም መምህር ጥልቅ ግንዛቤ እንዲኖር ሰፋ ባለ ሁኔታ ቢሰጥ የተሻለ መሆኑን ሃሳብ የተሰጠና በቀጣይ እንደሚሰራ በመግባባት የእለቱ ፕሮግራም ተጠናቐል