በካራአሎ 2ኛ ደ/ት/ቤት የእንግሊዘኛ ክበብ ሴት ተማሪዎች ለማበረታታት እና የእንግሊዘኛ ክህሎታቸዉን ለማሳደግ በመሰረታዊ የኮምፒዩተር ተግባር ፣እንግሊዘኛ ኢንተርቪዉ በቀን 21/04/2018 ዓ.ም እና 22/04/2018 ዓ.ም ከብረቲሽ ካዉንስል በመጡ ባለሙያዎች ተሰጧል፡፡