Call us:
+251910100638
|
Mail us for help:
info.karalosecondary.school@addislearning.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Karalo Secondary School
Karalo Secondary School
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice Board
Event
Promotion Form
Regional/National Result Submission Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ኤጀንሲ የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ መሆኑን አስታውቋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ኤጀንሲ የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ መሆኑን አስታውቋል።
17th March, 2026
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ኤጀንሲ የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ መሆኑን አስታውቋል።
(መጋቢት 8/2018 ዓ.ም) ተፈታኞች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ምዝገባቸውን ማጠናቀቅ እንዳለባቸው ያሳሰበው አገልግሎቱ፣ ለምዝገባው ሂደት አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎችንም ይፋ አድርጓል።
በመመሪያው መሠረት መደበኛ ተፈታኞች በትምህርት ቤቶቻቸው አማካኝነት ምዝገባቸውን የሚያከናውኑ ሲሆን፣ ቀደም ሲል ተፈትነው ውጤት ለማሻሻል ወይም በግላቸው ድጋሚ ለመፈተን የሚፈልጉ ተማሪዎች ደግሞ በራስ-አገዝ (Self-service) የኦንላይን ዘዴ መመዝገብ ይኖርባቸዋል።
የግል ተፈታኞች ለዚሁ ተግባር የተዘጋጀውን
https://register.eaes.et
የተሰኘ ድረ-ገጽ በመጠቀም ምዝገባቸውን እንዲያከናውኑ ጥሪ ቀርቧል።
ማንኛውም ተፈታኝ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ካልተመዘገበ በስተቀር ለፈተና መቀመጥ የማይችል መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳስቧል።
.