Karalo Secondary School
Announcement የታህሳስ 20 2018 የሰኞ ማለዳ የእውቀት መርሃ ተካሄደ

የታህሳስ 20 2018 የሰኞ ማለዳ የእውቀት መርሃ ተካሄደ

30th December, 2025

በካራሎ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የታህሳስ 20 2018 የሰኞ ማለዳ የእውቀት መርሃ ተካሄደ
''የእውቀት ሽግግሩ በተማሪዎች ስነምግባር ላይ የወላጆ፣ የመምህራን፣ የዩኒት መሪዎች ፣ የክፍል ሃላፊ መምህራን እና የርዕሰ መምህራን ድርሻ።'' በሚል ርዕስ በመምህ ካሳሁን የቀረበ ሲሆን ተሳተፊዎች በተማሪዎች ስነምግባር ላይ ተጨማሪ ሃሳብ ሰጥተው መርሃ ግብሩ ተጠናቋል።


.

Copyright © All rights reserved.

Created with