Karalo Secondary School
Announcement ለት/ቤቱምህበረሰብ በሙሉ!

ለት/ቤቱምህበረሰብ በሙሉ!

25 Nov 2025

ሽ ፈተና እጅግ በጣም ጥሩ በሆነ ሁኔታ በዚህ መልኩ ተከናውኗል፡፡ በተለይ የጠዋት ክፍለ ጊዜ ላይ የተሳተፋችሁመ/ራን እያመሰገንን ትኩረት ተሰጥቷቸው መሰራት ያለባቸው ነጥቦች ከታች የተጠቀሱት መሆናቸውን እናሳውቃለን፡፡

ጠዋቱ ክፍ/ጊዜ-
 ምንም ያረፈደም ሆነ የቀረ መ/ር የለም -
   በከሰአቱ ክ/ጊዜያረፈዱ 3 መ/ራን የቀረ 1 ተጠባባቂ መ/ር

ያጋጠሙችግሮችእናበቀጣይትኩረትሊደረግባቸውየሚገቡጉዳዮች                                                                                          

1. የት/ቤቱ ያልሆነ መታወቂያ
ይዞ መገኘት

2. የአምና መታወቂያ ይዞ መገኘት

3. በቂ ወንበርእያለ ለ 2( ለ3) ማስቀመጥ

4. ደብተር ቦርሳ አጋዥ መፅሀፍ አለመሰብሰብ
  5. በፈተና ክፍል ስልክ መነካካት

                                                                             ት/ቤቱ

Copyright © All rights reserved.

Created with